RSS

እትዬ አዛለች . . .

31 Mar

lie
የአድባሯ እመቤት እትዬ አዛሉ
አራት ክብሪት ጭረው አገር አቃጠሉ። 

ይኸው ሲያር ይስቃል ያገሬ ማሽላ 
ነበልባል ሲልፈው አካሉ ሲቆላ፤ 

አዛለች እንደሆን ከቶ ምን ገዷቸው
ወገን እያነባ ስድስት ነው ቀልዳቸው፤ 

አራትና ስድስት፣ ስድስትና አራት
ለደሃ ቤተሰብ መች ይሆናል ለ’ራት?!

መለስ ያለ እንደሆን የያዛቸው ጋኔል
ጸበሉ ካልሆነ ይወሰዱ አማኑኤል።

_________ / አብዲ ሰዒድ / _________

 
Leave a comment

Posted by on March 31, 2013 in ግጥም

 

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: