RSS

መልከ ብዙ . . .

12 Apr

melkebezu
አንቺ መልከ ብዙ ውበትሽ በዛና

ወዝሽን ሰፈሩት በአሲዳም ቁና።

ዓይንሽን፣ ጥርስሽን፣ ጸጉርሽን እያሉ፣
የአካልሽ ቀበኞች ሰርክ ሲጋደሉ፣
ወይ አንዱ ድል ነስቶ በስስት ሳይዝሽ፣
እንዲሁ በከንቱ ደም ሲፋሰሱብሽ፣

ዘመን መሽቶ ነጋ።
ዘመን መሽቶ ነጋ።

አንቺም ከዘመን ጋር ውበትሽ ረገፈ፣
የሞተልሽ ቀረ፣
የተረፈው ንቆሽ ተራምዶሽ አለፈ።

____ // © አብዲ ሰዒድ // ____
ተጻፈ: 2003 እ. ኢ. አ
ኡፕሳላ፣ ስውዲን።

 
Leave a comment

Posted by on April 12, 2013 in ግጥም

 

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: