RSS

ሰላም

የተሰማንን እንተነፍሰው ዘንድ ሰዋዊ ተፈጥሯችን ግድ ይለናል!… የስጋ እርምጃችን በደስታ እንዲሞላ የነፍስ ምግባችንን ቀናነት ብናደርገው መልካም ነው!… ቀና አእምሮ ከ’ሬት ማር ሊያወጣ ይቻለዋልና!… አረረም መረረም እንዳሰብነው እንፅፋለን!… እንደፃፍነውም እናስባለን!… ሁሌም ሰላም!…. ሁሌም ፍቅር!… ሁሌም ቀናነት ከሁላችን ጋር ይሁን!…

ቀና ቀኖች በእጃችን  እስካሉ ድረስ የተሰሙንን፣ የገጠሙንን፣ የታዘብነውን እንዲሁም ያነበብናቸውን ነገሮች በቀና ልቦና እንካፈላቸዋለን!… ኢንሻአላህ!

(አብዲ ሰዒድ፣ ጥቅምት 2005 E.C)

 

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: